ዜና | Oduu | News
በልደታ ክፍለ ከተማ በወረዳ 08 የባለጉዳይ ቀን መሰረት በማድረግ የተቋማት አገልግሎት አሰጣጡ ከምንግዚውም የተሻለ አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑን ተገልጋዮች ተናገሩ ።

ተገልጋዮች እንደገለፁት ባለሙያዎች እና አመራሮች የባለጉዳይን ቀን ያለምንም እንግልት ለማገልገል በስራ ገበታቸዉ ላይ በመሆን ቀልጣፍ አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። በተደረገዉ ምልከታ ቀልጣፋ አገልግሎት የመስጠትና ተገልጋዩን ከእንግልት የፀዳ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን እርካታ የማሳደግ የትኩረት አቅጣጫ መሆን እንዳለበት ያነጋገርናቸው ባለጉዳዮች ገልፀዋል ።

image
image
image
image